News

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና ...
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና ...
Gabina VOA is designed to be an infotainment youth radio show broadcasting to Ethiopia and Eritrea in the Amharic language.
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ ...
The code has been copied to your clipboard. The URL has been copied to your clipboard ጉባኤው፣ ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤልን የህወሓት ሊቀ መንበር አድርጎ መርጧል፡፡ የጉባኤው ቃል አቀባይ የነበሩት አቶ ...
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ ተፈጠረ ያለውን ቀውስና የፌደራል መንግሥቱ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግ የጠየቀበትን መግለጫ ተከትሎ እስካሁን ከአዲስ አበባ በይፋ የተሰጠ ምላሽም ይሁን አስተያየት የለም። የአሜሪካ ድምፅ ...
በዓለም ላይ እየተካሄዱ ባሉ የትጥቅ ግጭቶች በሕፃናት ላይ ተደርሱት ጥቃቶች እየጨመሩ መሆናቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታውቋል። ከእስራኤል እስከ የፍልስጤማውያን ግዛቶች፤ ከሱዳን እስከ ሚያንማር እና ዩክሬን ባለፈው 2023 በነበሩ ...
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ ...
የነገ ተስፋ ሕጻናት ለአዲስ አበባ፤ የተሰኘው መርሃግብር በአ.አ አስተዳደር የህጻናት ቀዳማዊ ልጅነት መርሃግብር በኩል በ 10 ክፍለከተማዎች ከአንድ እስከ ስምንት ዓመት እድሜ ላሉ ሕጻናት የሚያገለግል የመጽሃፍት ማዕከል እና የህጻናት ማቆያ ...
በጣልያን ወረራ ወቅት ለሰባት ወራት ለኢትዮጵያ መንግሥት መቀመጫ ሆና ያገለገለችውና በሃያኛው መቶ ክፍለ ዘመን መባቻ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የንግድ መዳረሻ የነበረችው ጎሬ ከተማ፣ አሁን ላይ ብዙ ታሪኮችን እንደያዘች መረሳቷን ነዋሪዎቿ ...
በኢትዮጵያ የኤች አይ ቪ/ኤድስ ስርጭት በአገር አቀፍ ደረጃ እየቀነሰ ቢኾንም፣ በጋምቤላ ክልል እና በከተሞች ውስጥ እየጨመረ እንደሚገኝ፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኤችአይቪ/ኤድስ ፕሮግራም(ዩኤንኤድስ) አስታውቋል። የተቋሙ ከፍተኛ ...
ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ባደረባቸው ህመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በ75 ዓመታቸው ዛሬ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በፖለቲካ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ከቆዩ አንጋፋ የፖለቲካ ሰዎች መካከል አንዱ መሆናቸው ...